የቁጥጥር ክፍል ይህ ክፍል ተጠሪነቱ ለጠቅላላ ጉባኤ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባራትና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡ የአገልግሎትን ክፍልና ተግባራት ያቀናጃል፣ ይመራል፡፡ከሰ/ት/ቤቱ አባላት፣ ከሰ/ት/ቤቱ የአገልግሎት ክፍሎች እና ከምዕመናን ስለ ሰ/ት/ቤቱ የሚመጡ ጥቆማዎችን ክትትል የሚያስፈልጋቸውን መርጦ ለክፍሎች ይመራልከጽ/ቤት የሚወጡ ደብዳቤዎችን ያዘጋጀ ሰብሳቢውን በማስፈረም ለሚመለከታቸው ንዲደርሱ ያደርጋል፡፡