Felegetibeb Sunday school EOTC

የፋይናንስ ግዥና ንብረት አያያዝ ክፍል

ይህ ክፍል በስሩ ገንዘብ ያዥ ክፍል፣ ንብረት ምዝገባና አያያዝ ክፍልና ግዥ ክፍል የሚባሉ ሶስት ክፍላት ሲኖሩት ተጠሪነቱ ለስራ አስፈጻሚ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡

  • በሰ/ት/ቤቱ ባሉት /ከልማት ተቋማት አስተዳደር በስተቀር የአገልግሎት አካላት ማንኛውንም አስተዳደርና ፋይናንስ ነክ ሥራዎችን ያከናውናል፤
  • የሒሳብ መመሪያ መሠረት ገቢና ወጪዎችን ይከታተላል፤ የሒሳብ ትንተና ይሠራል፤ በጀት ያዘጋጃል ፤ ከክፍሎች የሚቀርብስትን ግዥ ይፈጽማል
  • የሰንበት ትምህርት ቤቱን ንብረት ይመዘግባል፣ ይቆጥራል ይጠግናል
  • የሰ/ት/ቤቱን አጠቃላይ የሒሳብ ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡
  • የሰ/ት/ቤቱ ሐሳብ በሚመለከታቸው አካላት ያስመረምራል
  • የሐሳብ ነክ ሰነዶችን የወጪና ገቢ ደረሰኞችን፣ ሌዠር…ይይዛል