Felegetibeb Sunday school EOTC

ጠቅላላ ጉባኤ

የሰ/ትቤቱ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠሪነቱ ለደ/ዘ/ደ/መ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ሰ/መ/ጉባኤ ሆኖ የሚከተሉትን ተግናርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡

  • የሰ/ት/ቤቱን አጠቃላይ ጉዳዮችን ይወስናል
  • የሰ/ት/ቤቱን አጠቃላይ የሥራ ሂደትና አገልግሎት ይገመግማል
  • የሰ/ት/ቤቱን ዕቅድና በጀት ያጸድቃል
  • የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላትን ይመርጣል፣ ከሥራ አስፈጻሚ አባላት መካከል የሰ/ትቤቱን ሰብሳቢ፣ ምክትል ሰብሳቢና ጸሐፊ ይሰይማል ለሰ/መ/ጉባኤም አቅርቦ ያጸድቃል
  • በሥራ አስፈጻሚ ጉባኤው ተመርጠው የሚቀርቡትን የቁጥጥር ክፍል ኃላፊ እና የልማት ተቋማት አስተዳደር ኃላፊን ያጸድቃል
  • ጠቅላላ ጉባኤው በዓመት ሁለት ግዜ በሰ/ት/ቤት አዳራሽ  ይሰባሰባል