የአባላት ክትትልና ግንኙነት ዋና ክፍል
ይህ ዋና ክፍል በስሩ አባላት ክትትልና ምደባ ን/ክፍል፣ ማኅበራዊ አገልግሎት ን/ክፍል፣ የምክር አገልግሎት ን/ክፍልና የመርሐግብርና በዓላት ዝግጅት ን/ክፍል ሲኖሩት ተጠሪነቱ ለስራ አስፈጻሚ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
- ሰ/ት/ቤቱ አባሳት ስለ ሰ/ትቤቱ ዓሳማና ተግባር በየጊዜው በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው በማድረግ፤ መንፈሳዊ አገልግሎት እንዲያበረክቱና የአገልግሎት ግዴታቸውንም እንዲወጡ አስፈላጊውን ሁሉ ማመቻቸት፤
- ክፍላት በሰው ኃይል ተደራጅተው አገልግሎታቸውን በበቂ ሁኔታ አንዲያከናውኑ አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ
- አዳዲስ አባላትን መቀበል፣ የአገልግሎት ስልጠና አየሰጠ በየአገልግሎት ክፍላት ክፍል አዲስ ምደባ
- ማድረግ አስፈስጊ ሆኖ ሲገኝ ደግሞ ክለሳ ማድረግ፡፡
- በሰ/ት/ቤቱ የሚደረጉትን ልዩ ልዩ መርሀግብራትን መዳራጀት፣ መምራት አንዲሁም መንፈሳዊ ጉዞዎችን ማዘጋጀት
- አባላት በሚያጋጥማቸው ማናቸውም የደስታና ሐዘን ሰ/ት/ቤቱ አባላት አንዲሳተፉ ማድረግ
- አባላት መንፈሳዊ ሕይወታቸውን የሚያሳድጉበት የምክረ አበው፣ የአርዓያ ሰብ መርሀግብራት ማዘጋጀት
- በሰ/ት/ቤት ውስጥ ልዩ ድጋፍ የሚያሰፈልጋቸውን አባላት መለየት የሚረዱበትን ሁኔታ ማመቻቸት
- ሰ/ት/ቤቱ ተተኪ አመራርና አስፈጻሚ አባላት አንዲኖሩት ከየክፍሳቱ ጋር በመሆን ይሰራ