Felegetibeb Sunday school EOTC

መዝሙርና ኪነ-ጥበብ ክፍል

ክፍሉ የመዝሙር ዝግጅት ን/ክፍል፣ የኪነ-ጥበብ ዝግጅት ን/ክፍልና የስነ-ፅሑፍ ዝግጅትና ግምገማ ን/ክፍል የሚባሉ ሶሰት ን/ክፍላት ሲኖሩት ተጠሪነቱ ለስራ አስፈጻሚ ሆኖ የሚከተሉት ተግባራና ኃላፊነት ኖረዋል፡፡

  • የሰ/ት/ቤቱ መዝሙር ክፍል በሰው ኃይልና በቁሳቁስ በማጠናከር የመዝሙር መርሐግብሮችን ያዘጋጃል
  • አባላት መዝሙር እንዲያጠኑ፣ በሰ/ት/ቤቱ አባላት በአንድነት መርሐግብር ላይ ያቀርባል
  • ስለያሬዳዊ መዝሙሮች /ዜማ/ የሰ/ት/ቤቱ አባላትንና የክፍሉ አባላት ግንዞቤ እዲኖራቸው ጥረት ያደርጋል
  • ስነ ጽሑፎችን ያሰባስባል፣ ያስገመግማል በልዩ ልዩ መርሐግብር ላይ እዲቀርቡ ያደርጋል
  • መንፈሳዊ ጽሑፎችን ዶክመንት አድርጐ ያስቀምጣል እዲሁም የሥነ-ጽሑፍ  ውድድር  አዘጋጅቶ  ለሚያሸንፉት  ይሸልማል
  • መንፈሳዊ  ትርዒቶችን /ድራማዎት፣ ጭውውት እንዲደርሱ  ተገምግመው ለምዕመናን / ለአባላት / እንዲታዩ ያደርጋል እንዲሁም የድራማ  ድርሰቶችን  ዶክመንት  ያደርጋል